1 ቆሮንቶስ 16:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ለመሄድ ቢቻለኝ ግን እኔ ራሴ እሄዳለሁና፥ እነርሱም አብረውኝ ይሄዳሉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 የእኔ መሄድ የሚያስፈልግ ከሆነ ዐብረውኝ ይሄዳሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የእኔ መሄድ የሚያስፈልግ ከሆነ አብረውኝ ይሄዳሉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 የእኔም መሄድ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ፤ አብረውኝ ይሄዳሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 እኔ ደግሞ ልሄድ የሚገባኝ ብሆን ከእኔ ጋር አብረው ይሄዳሉ። Ver Capítulo |