1 ቆሮንቶስ 15:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 አንተ ሰነፍ! አንተ የምትዘራው እንኳን ካልፈረሰ አይበቅልም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 አንተ ሞኝ! የምትዘራው ካልሞተ ሕይወት አያገኝም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 አንተ ሞኝ! የምትዘራው ካልሞተ ሕይወት አያገኝም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 አንተ ሞኝ! የምትዘራው እህል ካልሞተ ሕይወት አይኖረውም፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 አንተ ሞኝ፥ አንተ የምትዘራው ካልሞተ ሕያው አይሆንም፤ Ver Capítulo |