1 ቆሮንቶስ 15:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ከዚያ በኋላ የመጨረሻው ጠላት ይሻራል፤ ይኸውም ሞት ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የሚደመሰሰውም የመጨረሻው ጠላት ሞት ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የሚደመሰሰው የመጨረሻው ጠላት ሞት ነው፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ተሸንፎ በመጨረሻ የሚደመሰሰው ጠላት ሞት ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የኋለኛው ጠላት የሚሻረው ሞት ነው፤ Ver Capítulo |