1 ቆሮንቶስ 15:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እንግዲያስ በክርስቶስ አምነው የሞቱ ጠፍተዋላ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 እንዲህም ከሆነ፣ በክርስቶስ ያንቀላፉት ጠፍተዋል ማለት ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በክርስቶስም ያንቀላፉት ጠፍተዋል ማለት ነው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በክርስቶስ አምነው የሞቱት ጠፍተዋል ማለት ነው፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እንግዲያስ በክርስቶስ ያንቀላፉት ደግሞ ጠፍተዋላ። Ver Capítulo |