1 ቆሮንቶስ 15:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ሙታን የማይነሡ ከሆነ ክርስቶስም ከሙታን ተለይቶ አልተነሣማ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 የሙታን ትንሣኤ ከሌለማ ክርስቶስም አልተነሣም ማለት ነዋ! Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 የሙታን ትንሣኤ ከሌለማ ክርስቶስም አልተነሣም ማለት ነው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ከሞት መነሣት ከሌለ ክርስቶስ ከሞት አልተነሣም ማለት ነው፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ትንሣኤ ሙታንስ ከሌለ ክርስቶስ አልተነሣማ፤ Ver Capítulo |