1 ቆሮንቶስ 10:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 “ምድር በመላዋ የእግዚአብሔር ናትና።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 “ምድርና በርሷ ያለው ሁሉ የጌታ ነውና።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ምድር የጌታ ነውና፥ በእርሷ የሞላባት ሁሉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 “ምድርና በእርስዋም ያለው ሁሉ የጌታ ነው።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ምድርና በእርስዋ የሞላባት ሁሉ የጌታ ነውና። Ver Capítulo |