Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 9:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 የይ​ሮ​ሐም ልጅ ኢያ​ብ​ናአ፤ የሚ​ክሪ ልጅ የኦዚ ልጅ ኤላ፤ የበ​ን​ያስ ልጅ የራ​ጉ​ኤል ልጅ የሰ​ፋ​ጥ​ያስ ልጅ ሜሱ​ላም፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 የይሮሐም ልጅ ብኔያ፤ የሚክሪ ልጅ፣ የኦዚ ልጅ ኤላ፤ የይብንያ ልጅ፣ የራጉኤል ልጅ፣ የሰፋጥያ ልጅ ሜሱላም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 የይሮሐም ልጅ ብኔያ፤ የሚክሪ ልጅ የኦዚ ልጅ ኤላ ነበር፤ የይብንያ ልጅ የራጉኤል ልጅ የሰፋጥያስ ልጅ ሜሱላም ነበር፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 የይሮሐም ልጅ ብኔያ፤ የሚክሪ ልጅ የኦዚ ልጅ ኤላ፤ የይብንያ ልጅ የራጉኤል ልጅ የሰፋጥያስ ልጅ ሜሱላም፤

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 9:8
2 Referencias Cruzadas  

ከብ​ን​ያ​ምም ልጆች የሐ​ስ​ኑአ ልጅ የሆ​ዳ​ይዋ ልጅ የሜ​ሱ​ላም ልጅ ሰሎ፤


በየ​ት​ው​ል​ዳ​ቸ​ውም ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ዘጠኝ መቶ አምሳ ስድ​ስት ነበሩ፤ እነ​ዚህ ሰዎች ሁሉ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤቶች አለ​ቆች ነበሩ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos