Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ሮሜ 3:14 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 “አፋቸው ርግማንና ምሬት ሞልቶበታል።”

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 “አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቷል፤”

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 አፋ​ቸው መራራ ነው፤ መር​ገ​ም​ንም የተ​ሞላ ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

14 አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል፤

Ver Capítulo Copiar




ሮሜ 3:14
5 Referencias Cruzadas  

አፉ መርገምን፣ ቅጥፈትንና ግፍን የተሞላ ነው፤ ሽንገላና ክፋት ከምላሱ ሥር ይገኛሉ።


ከአፋቸው ስለሚወጣው ኀጢአት፣ ከከንፈራቸውም ስለሚሰነዘረው ቃል፣ በትዕቢታቸው ይያዙ። ስለ ተናገሩት መርገምና ውሸት፣


መራርነትን ሁሉ፣ ቍጣና ንዴትን፣ ጭቅጭቅና ስድብን ከማንኛውም ክፋት ጋራ ከእናንተ ዘንድ አስወግዱ።


ከአንድ አፍ በረከትና መርገም ይወጣል። ወንድሞቼ ሆይ፤ ይህ ሊሆን አይገባም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos