| ራእይ 2:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ደግሞም በትዕግሥት መጽናትህንና ስለ ስሜም መከራ መቀበልህን ዐውቃለሁ፤ በዚህ ሁሉ አልታከትህም።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በትዕግስት መጽናትህንና ስለ ስሜ መከራ መቀበልህን አውቃለሁ።Ver Capítulo አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በትዕግሥት መጽናትህንና ስለ ስሜም ሳትሰለች መከራ መቀበልህን ዐውቃለሁ፤Ver Capítulo የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ታግሠህማል፤ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ታግሠህማል፥ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም።Ver Capítulo |