ራእይ 2:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ደግሞም በትዕግሥት መጽናትህንና ስለ ስሜም መከራ መቀበልህን ዐውቃለሁ፤ በዚህ ሁሉ አልታከትህም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በትዕግስት መጽናትህንና ስለ ስሜ መከራ መቀበልህን አውቃለሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በትዕግሥት መጽናትህንና ስለ ስሜም ሳትሰለች መከራ መቀበልህን ዐውቃለሁ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ታግሠህማል፤ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ታግሠህማል፥ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም። Ver Capítulo |