መዝሙር 80:19 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እግዚአብሔር አምላክ የሰራዊት ጌታ ሆይ፤ መልሰን፤ እንድንም ዘንድ፣ ፊትህን አብራልን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ከአንተም አንራቅ፥ አድነን ስምህንም እንጠራለን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! ከተሰደድንበት መልሰን፤ እንድንድን ምሕረትህን አሳየን። Ver Capítulo |