Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 78:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 እርሱ የሠራውን ሥራ፣ ያሳያቸውንም ድንቅ ነገር ረሱ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 መልካም ሥራውንና ያሳያቸውን ተኣምራቱን ረሱ፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 ያሳያቸውን ተአምራት ሁሉ እና ያደረገውን መልካም ነገር ሁሉ ረሱ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 የእ​ስ​ረ​ኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክን​ድ​ህም ታላ​ቅ​ነት የተ​ገ​ደ​ሉ​ትን ሰዎች ልጆች ጠብ​ቃ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 78:11
5 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን ያደረገውን ወዲያውኑ ረሱ፤ በምክሩም ለመሄድ አልታገሡም።


ለመሆኑ ቈንጆ ጌጣጌጧን፣ ሙሽራ የሰርግ ልብሷን ትረሳለችን? ሕዝቤ ግን፣ እጅግ ብዙ ቀን ረስቶኛል።


እነርሱም በእግዚአብሔር ይታመናሉ፤ የእርሱንም ሥራ አይረሱም፤ ትእዛዞቹንም ይጠብቃሉ።


አባት የሆነህን ዐለት ከዳኸው፤ የወለደህን አምላክ ረሳኸው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios