| መዝሙር 65:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 እግዚአብሔር ሆይ፤ በጽዮን ለአንተ ውዳሴ ይገባል፤ ለአንተ ስእለት ይፈጸማል።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት የምስጋና መዝሙር።Ver Capítulo አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 አምላክ ሆይ! በጽዮን ሆነን አንተን ማመስገን፤ ለአንተ የተሳልነውንም መስጠት ይገባናል።Ver Capítulo የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 በምድር ያላቸሁ ሁሉ ለእግዚአብሔር እልል በሉ፥Ver Capítulo |