Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 60:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 በጠላት ላይ ድልን አቀዳጀን፤ የሰው ርዳታ ከንቱ ነውና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ወደ ጽኑ ከተማ ማን ይወስደኛል? ማንስ እስከ ኤዶምያስ ይመራኛል?”

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 የሰው ርዳታ ከንቱ ነው። ስለዚህ ጠላቶቻችንን ድል እንድናደርግ አንተ እርዳን።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 60:11
8 Referencias Cruzadas  

በገዦች አትታመኑ፤ ማዳን በማይችሉ በሰው ልጆችም አትመኩ።


በጠላት ላይ ድልን አቀዳጀን፤ የሰው ርዳታ ከንቱ ነውና።


እርሱም እስራኤልን፣ ከኀጢአቱ ሁሉ ያድነዋል።


ግብጻውያን ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም፤ ፈረሶቻቸውም ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም፤ እግዚአብሔር እጁን ሲዘረጋ፣ ርዳታ ሰጪው ይሰናከላል፤ ተረጂውም ይወድቃል፤ ሁለቱም በአንድ ላይ ይጠፋሉ።


ርዳታዋም ፈጽሞ ዋጋ ቢስ ወደ ሆነው ወደ ግብጽ ይሄዳሉ። ስለዚህ ስሟን፣ ረዓብ፣ ምንም የማትጠቅም ብዬ እጠራታለሁ።


ነፍሴ ዕረፍት የምታገኘው በእግዚአብሔር ብቻ ነው፤ ድነቴም የሚመጣልኝ ከርሱ ዘንድ ነው።


አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios