መዝሙር 55:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ፍርሀትና እንቅጥቃጤ መጣብኝ፤ ሽብርም ዋጠኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ልቤ በላዬ ተናወጠብኝ፥ የሞት ድንጋጤም ወደቀብኝ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ፍርሀትና ድንጋጤ ይዞኛል፤ መላ ሰውነቴም ተሸብሮአል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ሁልጊዜ ቃሎችን ይጸየፉብኛል፤ በእኔ ላይም የሚመክሩት ሁሉ ለክፉ ነው። Ver Capítulo |