Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 50:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 እኔ ግን ኰርማህን ከበረት፣ ፍየሎችህንም ከጕረኖ የምፈልግ አይደለሁም፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ከቤትህ ፍሪዳን ከመንጋህም አውራ ፍየልን አልወስድም፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 እንዲሁም ከበረትህ ኰርማዎችን፥ ከጒሮኖህም አውራ ፍየሎችን ልወስድብህ አልፈልግም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ከኀ​ጢ​አቴ ፊት​ህን መልስ፥ በደ​ሌ​ንም ሁሉ ደም​ስ​ስ​ልኝ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 50:9
6 Referencias Cruzadas  

እርሱ ለሰዎች ሁሉ ሕይወትንና እስትንፋስን እንዲሁም ሌላውንም ነገር ሁሉ የሚሰጥ ስለ ሆነ፣ የሚጐድለው ነገር ባለመኖሩ በሰው እጅ አይገለገልም።


ከበሬ ይልቅ፣ ቀንድና ጥፍር ካበቀለ እንቦሳ ይልቅ ይህ እግዚአብሔርን ደስ ያሠኘዋል።


እኔም እንዲህ አልሁ፤ “እነሆ፤ መጥቻለሁ፤ ስለ እኔ በመጽሐፍ ተጽፏል፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios