መዝሙር 47:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 እግዚአብሔር የምድር ሁሉ ንጉሥ ነውና፤ ምርጥ ዝማሬ አቅርቡለት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፥ ዘምሩ፥ ለንጉሣችን ዘምሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 አምላካችን የዓለም ሁሉ ንጉሥ ነው፤ ስለዚህ የምስጋና መዝሙር ዘምሩለት! Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በኀይለኛ ነፋስ የተርሴስን መርከቦች ትቀጠቅጣቸዋለህ። Ver Capítulo |