መዝሙር 47:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 አምላካችንን አወድሱት፤ አወድሱት፤ ንጉሣችንን አወድሱት፤ አወድሱት፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 አምላክ በእልልታ፥ ጌታ በመለከት ድምፅ ዐረገ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ዘምሩ ለአምላካችን ዘምሩ! ዘምሩ ለንጉሣችን ዘምሩ! Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 መንቀጥቀጥም ያዛቸው፥ እንደ ወላድም በዚያ አማጡ። Ver Capítulo |