መዝሙር 37:4 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 በእግዚአብሔር ደስ ይበልህ፤ የልብህንም መሻት ይሰጥሃል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 በጌታ ደስ ይበልህ፥ የልብህንም መሻት ይሰጥሃል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 በእግዚአብሔር ደስ ይበልህ፤ እርሱም የልብህን ፍላጎት ሁሉ ይሰጥሃል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ኀጢአቴ ከራሴ ጠጕር በዝቷልና፥ እንደ ከባድ ሸክምም በላዬ ከብዶአልና። Ver Capítulo |