Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 30:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 እግዚአብሔር ሆይ፤ ወደ አንተ ተጣራሁ፤ ወደ ጌታም እንዲህ ብዬ ጮኽሁ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 አቤቱ፥ በፈቃድህ እንደ ጽኑ ተራራ አጠነከርከኝ፥ ፊትህን ስትሰውር፥ እኔም ደነገጥሁ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 እግዚአብሔር ሆይ! አንተን ጠራሁህ፤ ምሕረትንም ለመንኩህ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 በጠ​ላቴ እጅ አል​ዘ​ጋ​ኸኝም፥ በሰ​ፊም ስፍራ እግ​ሮ​ቼን አቆ​ምህ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 30:8
6 Referencias Cruzadas  

አሁን ግን መከራ አገኘህ፣ አንተም ተስፋ ቈረጥህ፤ ሸነቈጠህ፤ ደነገጥህም።


ይህ ችግረኛ ጮኸ፤ እግዚአብሔርም ሰማው፤ ከመከራውም ሁሉ አዳነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos