መዝሙር 22:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ብዙ ኰርማዎች ከበቡኝ፤ ኀይለኛ የባሳን በሬዎችም ዙሪያዬን ቆሙ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ጭንቀት ቀርባለችና የሚረዳኝም የለምና ከእኔ አትራቅ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ብዙ ጠላቶች እንደሚዋጉ በሬዎች ከበውኛል፤ እንደ ባሳን ተዋጊ ኰርማዎችም በዙሪያዬ ናቸው፤ Ver Capítulo |