መዝሙር 137:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 እዚያም በአኻያ ዛፎች ላይ፣ በገናዎቻችንን ሰቀልን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 በአኻያ ዛፎች ላይ መሰንቆቻችንን ሰቀልን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 እዚያ በገናዎቻችንን በአኻያ ዛፎች ላይ ሰቀልን። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በቤተ መቅደስህም እሰግዳለሁ፤ ስለ ምሕረትህና ስለ እውነትህም ስምህን አመሰግናለሁ፥ በሁሉ ላይ ቅዱስ ስምህን ከፍ ከፍ አድርገሃልና። Ver Capítulo |