Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 136:13 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 ቀይ ባሕር ለሁለት የከፈለ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 የኤርትራን ባሕር በየክፍሉ የከፈለውን፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ቀይ ባሕርን ከፈለ፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 136:13
8 Referencias Cruzadas  

ባሕሩን ከፍሎ አሻገራቸው፤ ውሃውንም እንደ ክምር አቆመ።


ሕዝቡ በደረቅ መሬት እንደሚኬድ ቀይ ባሕርን በእምነት ተሻገሩ፤ ግብጻውያን ግን እንደዚሁ ለማድረግ ሲሞክሩ ሰጠሙ።


ባሕርን በኀይልህ የከፈልህ አንተ ነህ፤ የባሕሩንም አውሬ ራሶች በውሃ ውስጥ ቀጠቀጥህ።


እስራኤላውያን ግን ውሃው ግራና ቀኝ እንደ ግድግዳ ሆኖ፣ በደረቅ ምድር ባሕሩን ተሻገሩ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios