መዝሙር 122:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ስለ አምላካችን ስለ እግዚአብሔር ቤት፣ በጎነትሽን እሻለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ስለ ጌታ አምላካችን ቤት ላንቺ መልካምነትሽን ፈለግሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ኢየሩሳሌም ሆይ! በአምላካችን በእግዚአብሔር ቤት ምክንያት ለአንቺ መልካም ነገር እንዲሆንልሽ እመኛለሁ። Ver Capítulo |