Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 122:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ኢየሩሳሌም ሆይ፤ እግሮቻችን ከደጅሽ ውስጥ ቆመዋል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ኢየሩሳሌም ሆይ፥ እግሮቻችን በአደባባይሽ ቆሙ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ኢየሩሳሌም ሆይ! በበሮችሽ ገብተን በውስጥ ቆመናል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 እነሆ፥ የባ​ሪ​ያ​ዎች ዐይ​ኖች ወደ ጌቶ​ቻ​ቸው እጅ እንደ ሆኑ፥ የባ​ሪ​ያ​ዪ​ቱም ዐይን ወደ እመ​ቤቷ እጅ እንደ ሆነ፥ እን​ዲ​ሁም ይቅር እስ​ከ​ሚ​ለን ድረስ ዐይ​ኖ​ቻ​ችን ወደ አም​ላ​ካ​ችን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ናቸው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 122:2
5 Referencias Cruzadas  

አሁን ግን ስሜ በዚያ እንዲሆን ኢየሩሳሌምን፣ ሕዝቤን እስራኤልን እንዲገዛም ዳዊትን መርጫለሁ።’


በምስጋና ወደ ደጆቹ፣ በውዳሴም ወደ አደባባዮቹ ግቡ፤ አመስግኑት፤ ስሙንም ባርኩ፤


ከኀይል ወደ ኀይል ይሸጋገራሉ፤ እያንዳንዱም በጽዮን ባለው አምላክ ፊት ይቀርባል።


“ ‘የጭቃ መሠዊያን ሥራልኝ፤ በርሱም ላይ የሚቃጠልና የኅብረት መሥዋዕትን ከበጎችህ፣ ከፍየሎችህና ከቀንድ ከብቶችህ ሠዋልኝ፤ ስሜ እንዲከበር በማደርግበት ቦታ ሁሉ ወደ አንተ እመጣና እባርክሃለሁ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos