Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:76 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

76 ለአገልጋይህ በገባኸው ቃል መሠረት፣ ምሕረትህ ለመጽናናት ትሁነኝ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

76 ምሕረትህ ለመጽናናቴ ትሁነኝ፥ እንደ ቃልህም ለባርያህ ይሁነው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

76 ለእኔ ለአገልጋይህ በሰጠኸው የተስፋ ቃል መሠረት ዘለዓለማዊው ፍቅርህ ያጽናናኝ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:76
4 Referencias Cruzadas  

ትፈራ ዘንድ፣ ለአገልጋይህ የገባኸውን ቃል ፈጽም።


ጌታ ሆይ፤ አንተ ቸርና ይቅር ባይ ነህ፤ ለሚጠሩህ ሁሉ ምሕረትህ ወሰን የለውም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos