Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:158 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

158 ቃልህን አይጠብቁምና፣ ከዳተኞችን አይቼ አርቃቸዋለሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

158 ቃልህን አልጠበቁምና ሰነፎችን አይቼ አዘንሁ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

158 ቃልህን ስለማይጠብቁ፥ ከሐዲዎችን አይቼ ተጸየፍኳቸው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:158
5 Referencias Cruzadas  

ሕግህ ባለመከበሩ፤ እንባዬ እንደ ውሃ ይፈስሳል።


ሕግህን ከተዉ ክፉዎች የተነሣ፣ ቍጣ ወረረኝ።


እግዚአብሔር ሆይ፤ የሚጠሉህን አልጠላምን? በአንተ ላይ የሚነሡትንስ አልጸየፍምን?


እግዚአብሔርም፣ “በኢየሩሳሌም ከተማ ሁሉ ሂድና በውስጧ ስለ ተሠራው ጸያፍ ተግባር ሲያዝኑና ሲያለቅሱ በነበሩ ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርግ” አለው።


በልባቸው ደንዳናነት ዐዝኖ በዙሪያው የቆሙትን በቍጣ ተመለከታቸውና ሰውየውን፣ “እጅህን ዘርጋ!” አለው፤ ሰውየውም እጁን ዘረጋ፤ እጁም ፍጹም ደኅና ሆነችለት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos