| መዝሙር 118:14 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እግዚአብሔር ብርታቴና ዝማሬዬ ነው፤ አዳኝ ሆነልኝ።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ኃይሌም ዝማሬዬም ጌታ ነው፥ እርሱም መድኃኒት ሆነልኝ።Ver Capítulo አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እግዚአብሔር ከለላዬና መከላከያዬ ነው፤ አዳኜም እርሱ ነው።Ver Capítulo የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እንደ ብልጥግና ሁሉ በምስክርህ መንገድ ደስ አለኝ።Ver Capítulo |