ምሳሌ 7:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ዐልጋዬን፣ የከርቤ፣ የአደስና የቀረፋ ሽቱ አርከፍክፌበታለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 በመኝታዬ ከርቤንና ዓልሙን ቀረፋም ረጭቼበታለሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ከርቤ አልሙንና ቀረፋ ከተባሉት ቅመሞች የተሠራ ሽቶ አርከፍክፌበታለሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 በመኝታዬ ከርቤንና ዓልሙን ቀረፋም ረጭቼበታለሁ። Ver Capítulo |