ምሳሌ 5:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 በዕድሜህ መጨረሻ ታቃሥታለህ፤ ሥጋህና ሰውነትህ ሲከዳህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በመጨረሻም ሥጋህና ሰውነትህ በጠፋ ጊዜ ታለቅሳለህ፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ሁለንተናህ ተበልቶ ከማለቁ የተነሣ በሞት ጣዕር ተይዘሃል፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሰውነትህ በደከመ ጊዜ፥ ኋላ ትጸጸታለህ፥ Ver Capítulo |