ምሳሌ 23:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የርሱ ጣፋጭ መብል አያስጐምጅህ፤ ምግቡ አታላይ ነውና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ጣፋጩ መብል አይመርህ የሐሰት እንጀራ ነውና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ምናልባት ሊታዘብህ ስለሚችል የሚያቀርብልህን መልካም ምግብ ተስገብግበህ አትብላ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ብትሳሳ ግን ምግቡን አትውደድ እርሱ የሐሰት እንጀራ ነውና። Ver Capítulo |