Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ነህምያ 12:32 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 እነዚህንም ሆሻያና ከይሁዳ አለቆች እኩሌቶቹ ተከተሏቸው፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 ከእነርሱም በኋላ ሆሻዕያና የይሁዳ መሪዎች እኩሌታ ሄዱ፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

32 ሆሻዕያና የይሁዳ መሪዎች ተከተሉአቸው።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 ከእ​ነ​ር​ሱም በኋላ ሆሴዕ የይ​ሁ​ዳም አለ​ቆች እኩ​ሌታ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 ከእነርሱም በኋላ ሆሻያ፥ የይሁዳም አለቆች እኩሌታ፥

Ver Capítulo Copiar




ነህምያ 12:32
2 Referencias Cruzadas  

እኔም የይሁዳን መሪዎች በቅጥሩ ግንብ ዐናት ላይ እንዲወጡ አደረግሁ፤ ደግሞም ምስጋና እንዲያቀርቡ ሁለት ታላላቅ የመዘምራን ቡድን መደብሁ። አንዱ በቅጥሩ ግንብ ዐናት በስተቀኝ በኩል ቈሻሻ መጣያ በር ወደሚባለው ሄደ።


የተከተሏቸውም ከዓዛርያስ፣ ከዕዝራ፣ ከሜሱላም፣


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos