ማቴዎስ 9:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ባሕሩን በጀልባ ተሻግሮ ወደ ራሱ ከተማ መጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ወደ ጀልባ ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ በጀልባ በመሳፈር ባሕሩን ተሻግሮ ወደ ራሱ ከተማ መጣ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። Ver Capítulo |