ማቴዎስ 8:30 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ከእነርሱ ትንሽ ራቅ ብሎ፣ የብዙ ዐሣማ መንጋ ተሰማርቶ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ከእነርሱም ርቆ ብዙ የዓሣማ መንጋ ተሰማርቶ ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ከእነርሱ ጥቂት ራቅ ባለ ስፍራ የብዙ ዐሣማዎች መንጋ ተሰማርቶ ነበር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ከእነርሱም ርቆ የብዙ እሪያ መንጋ ይሰማራ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ከእነርሱም ርቆ የብዙ እሪያ መንጋ ይሰማራ ነበር። Ver Capítulo |