ማቴዎስ 21:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 አምናችሁ በጸሎት የምትጠይቁትን ነገር ሁሉ ትቀበላላችሁ።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 አምናችሁ በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ታገኛላችሁ።” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ፤” አላቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ አላቸው። Ver Capítulo |