ማቴዎስ 10:36 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 የሰው ጠላቶቹ፣ የገዛ ቤተ ሰዎቹ ይሆናሉ።’ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ለሰው ጠላቶቹ ቤተሰቦቹ ይሆኑበታል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ስለዚህ የሰው ጠላቶቹ፥ የገዛ ቤተሰቦቹ ይሆናሉ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ለሰውም ቤተ ሰዎቹ ጠላቶች ይሆኑበታል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ለሰውም ቤተ ሰዎቹ ጠላቶች ይሆኑበታል። Ver Capítulo |