ሉቃስ 24:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እነርሱ ግን ሴቶቹ የተናገሩት ቃል መቀባዠር ስለ መሰላቸው አላመኗቸውም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ነገር ግን ይህ ቃል ቅዠት መስሎ ታያቸውና አላመኑአቸውም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እነርሱ ግን ይህ ነገር ቅዠት ስለ መሰላቸው አላመኑአቸውም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ይህም ነገር በፊታቸው እንደ ተረት መሰላቸውና አላመኑአቸውም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ይህም ቃል ቅዠት መስሎ ታያቸውና አላመኑአቸውም። Ver Capítulo |