ሉቃስ 21:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ስለ ስሜም በሰዎች ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 በሁሉም ከስሜ የተነሣ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ስለ ስሜም በሰው ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ሁሉም ስለ ስሜ ይጠሉአችኋል፤ ይገድሉአችኋልም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 በሁሉም ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። Ver Capítulo |