ሉቃስ 2:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 በዚያም እንዳሉ የምትወልድበት ጊዜ ደረሰ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 በቤተልሔም ከተማ ሳሉ ማርያም የመውለጃዋ ጊዜ ደረሰ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በዚያ ሳሉም የምትወልድበት ቀን ደረሰ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥ Ver Capítulo |