ሉቃስ 12:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በሰው ፊት የሚክደኝም በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይካዳል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በሰውም ፊት የሚክደኝ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይካዳል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 በሰው ፊት የሚክደኝን እኔም ደግሞ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት እክደዋለሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በሰው ፊት የሚክደኝን ግን እኔም በእግዚአብሔር መላእክት ፊት እክደዋለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 በሰውም ፊት የሚክደኝ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይካዳል። Ver Capítulo |