Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዘሌዋውያን 13:38 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

38 “በወንድ ወይም በሴት ቈዳ ላይ ቋቍቻ ቢወጣ፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

38 “ማናቸውም ወንድ ወይም ሴት በሰውነታቸው ቆዳ ላይ ነጭ ቋቁቻ ቢኖርባቸው፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

38 “አንድ ሰው ወይም አንዲት ሴት በቈዳ ላይ ነጭ ቋቁቻ ቢወጣባቸው፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

38 “ማና​ቸ​ውም ወንድ ወይም ሴት በሥ​ጋው ቆዳ ላይ ነጭ ቋቍቻ ቢኖ​ር​በት፥

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

38 ማናቸውም ወንድ ወይም ሴት በሥጋው ቁርበት ላይ ነጭ ቍቁቻ ቢኖርበት፥

Ver Capítulo Copiar




ዘሌዋውያን 13:38
2 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን ቍስሉ በካህኑ አመለካከት ለውጥ ያላሳየ ከሆነና በውስጡ ጥቍር ጠጕር ካበቀለ ቍስሉ ድኗል፤ ሰውየው ነጽቷል፤ ካህኑም ንጹሕ መሆኑን ያስታውቅ።


ካህኑ ይመርምራቸው፤ ቋቍቻው ዳለቻ ከሆነ፣ በቈዳ ላይ የወጣ ጕዳት የማያስከትል ችፍታ ነው፤ ሰውየውም ንጹሕ ነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios