ሰቈቃወ 5:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ፈጽመህ ካልጣልኸን፣ ከመጠን በላይ ካልተቈጣኸን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ነገር ግን ፈጽመህ ጥለኸናል፥ እጅግ ተቈጥተኸናል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ይህን ባታደርግ ግን አንተ በፍጹም ትተኸናል፤ ከመጠን በላይም በእኛ ላይ ተቈጥተሃል ማለት ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ፈጽመህ ጥለኸናልና፤ እጅግም ተቈጥተኸናል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 ነገር ግን ፈጽመህ ጥለኸናል፥ እጅግ ተቈጥተኸናል። Ver Capítulo |