ሰቈቃወ 3:36 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ሰው ፍትሕ ሲጓደልበት፣ ጌታ እንዲህ ዐይነቱን ነገር አያይምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ ጌታ እሺ አይልም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 የአንድ ሰው ጉዳይ ፍትሕ በሚያጣበት ጊዜ በውኑ ጌታ እነዚህን ነገሮች አያይምን? Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 በሚፈርድበት ጊዜ የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ እግዚአብሔር አላዘዘም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ ጌታ እሺ አይልም። Ver Capítulo |