ዮሐንስ 1:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ወደ ራሱ ወገኖች መጣ፤ የገዛ ወገኖቹ ግን አልተቀበሉትም፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የእርሱ ወደ ሆነው መጣ፤ ነገር ግን የገዛ ወገኖቹ አልተቀበሉትም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ወደ ወገኖቹ መጣ ወገኖቹ ግን አልተቀበሉትም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ወደ ወገኖቹ መጣ፤ ወገኖቹ ግን አልተቀበሉትም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የእርሱ ወደ ሆነው መጣ፥ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም። Ver Capítulo |