| ኤርምያስ 8:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 በሐዘኔ የምታጽናናኝ ሆይ፤ ልቤ በውስጤ ዝላለች።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ኀዘኔ የማይጽናና ነው፥ ልቤም በውስጤ ደክሞአል።Ver Capítulo አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 መጽናናት የማይገኝለት ብርቱ ሐዘን ደርሶብኛል፤ ልቤም እጅግ ዝሎአል።Ver Capítulo የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ልባችሁን ታምማችሁ ትቅበዘበዛላችሁ። ከሚያቅበዘብዝ የልብ ሕመማችሁ የሚያድናችሁ የለም።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ኀዘኔ የማይጽናና ነው፥ ልቤም በውስጤ ደክሞአል።Ver Capítulo |