| ኤርምያስ 42:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ከዐሥር ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ከዐሥር ቀን በኋላ የጌታ ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ።Ver Capítulo አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ከዐሥር ቀን በኋላ እግዚአብሔር ተናገረኝ፤Ver Capítulo የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 እንዲህም ሆነ፤ ከዐሥር ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ከአሥር ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ።Ver Capítulo |