ኤርምያስ 42:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ከዐሥር ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ከዐሥር ቀን በኋላ የጌታ ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ከዐሥር ቀን በኋላ እግዚአብሔር ተናገረኝ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 እንዲህም ሆነ፤ ከዐሥር ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ከአሥር ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ። Ver Capítulo |