ያዕቆብ 1:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ባለጠጋውም ዝቅ በማለቱ ይመካ፤ እንደ ሣር አበባ ይረግፋልና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ሀብታምም እንደ ሣር አበባ ስለሚረግፍ በውርደቱ ይመካ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 የሰው ሀብት እንደ ሣር አበባ ስለሚረግፍ በኑሮው ከፍ ያለ ወንድም እግዚአብሔር በኑሮው ዝቅ ቢያደርገውም ደስ ይበለው፤ Ver Capítulo |