ሆሴዕ 4:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ኤፍሬም ከጣዖት ጋራ ተጣምሯል፤ እስኪ ተዉት፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ኤፍሬም ከጣዖታት ጋር ተጣምሯል፤ እርሱንስ ተወው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የእስራኤል ሕዝብ ከጣዖት አምልኮ ጋር ስለ ተጣመሩ ተዉአቸው የፈለጉትን ያድርጉ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 እንዲሁም ኤፍሬም ከጣዖታት ጋር ተጋጠመ፤ ለራሱም ዕንቅፋትን አኖረ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ኤፍሬም ከጣዖታት ጋር ተጋጠመ፥ ተወው። Ver Capítulo |