ዕብራውያን 7:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ትንሹ በትልቁ እንደሚባረክ ጥርጥር የለውም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ታናሹ በታላቁ እንደሚባረክ ምንም ጥርጥር የሌለውም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ታናሹ ከታላቁ ቡራኬን እንደሚቀበል ጥርጥር የለውም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ነገር ግን ታላቁ ታናሹን እንደሚባርከው ያለ ጥርጥር ይታወቃል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ትንሹንም በታላቁ እንዲባርክ ክርክር የሌለበት ነገር ነው። Ver Capítulo |