Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፍጥረት 20:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ከዚያም አቢሜሌክ፣ “ለመሆኑ ይህን ያደረግህበት ምክንያት ምንድን ነው?” ሲል አብርሃምን ጠየቀው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 አቢሜሌክም አብርሃምን አለው፦ ይህን ማድረግህ ምን አይተህ ነው?

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ለመሆኑ ይህን ያደረግኸው ለምንድን ነው?”

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 አቤ​ሜ​ሌ​ክም አብ​ር​ሃ​ምን አለው፥ “ይህን ነገር ማድ​ረ​ግህ ምን አይ​ተህ ነው?”

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 አቢሜሌክም አብርሃምን አለው፤ ይህን ማድረግህ ምን አይተህ ነው?

Ver Capítulo Copiar




ዘፍጥረት 20:10
3 Referencias Cruzadas  

ከዚያም ፈርዖን አብራምን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “ይህ ያደረግህብን ነገር ምንድን ነው? ‘ሚስትህ እንደ ሆነች ለምን አልነገርኸኝም?’


አብርሃምም አቢሜሌክን እንዲህ አለው፤ “ ‘እዚህ ቦታ ፈሪሀ እግዚአብሔር አለመኖሩን ተገነዘብሁ፤ ሰዎቹም ለሚስቴ ሲሉ ይገድሉኛል’ ብዬ ሠጋሁ፤


ከዚያም አቢሜሌክ አብርሃምን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “ይህ ያደረግህብን ነገር ምንድን ነው? ምን በደልሁህና ነው በእኔና በግዛቴ ላይ እንዲህ ያለውን ታላቅ የጥፋት መዘዝ ያመጣህብን? በእውነቱ መደረግ የማይገባውን ነው ያደረግህብን።”


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos