ዘዳግም 4:44 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም44 ሙሴ በእስራኤላውያን ፊት የደነገገው ሕግ ይህ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)44 ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም44 ሙሴ ለእስራኤላውያን ያቀረበው ሕግ ይህ ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)44 ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት፤ Ver Capítulo |